ድርጅቱ የተመሠረተው በአቶ ፍቅር መላኩ በ2003 ዓ.ም. ነበር። ተመሥርቶ በነበሩ አንዳንድ ሁኔታዎች ለተወሰነ ጊዜ ከቆመ በኋላ እንደገና በ2009 ዓ.ም. አንደ አዲስ ሥራ ቀጥሏል። ድርጅቱ አጠቃላይ የፊኒሽንግ ሥራዎች እና ተያያዥ የሆኑ የብረት ሥራዎችን ይሠራል።
ተጨማሪTag Archives: finishing works
ደሳለኝ እሸቱ ግንባታ ማጠናቀቅና ሕንጻ ተቋራጭ
ደሳለኝ እሸቱ ግንባታ ማጠናቀቅ ሕንጻ ተቋራጭ ድርጅት የተመሠረተው በ2007 ዓ.ም በግል ኢንተርፕራይዝነት በአቶ ደሳለኝ እሸቱ ነው። ድርጅቱ የሚሠራቸው ሥራዎች አጠቃላይ የፊኒሺንግ ሥራዎች ናቸው።
ተጨማሪ“በከፍታ ፓኬጅ ተጠቅመናል”- መንግሥቱ እና ዳዊት ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ
መንግሥቱ እና ዳዊት ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ የተመሠረተው በአቶ መንግሥቱ አባተ በ2009 ዓ.ም ነው። ድርጅቱ የሚሠራቸው ሥራዎች ጠቅላላ የኮንስትራክሽን ሥራዎች በዋናነት እንዲሁም የተለያዩ የአበባ ማስቀመጫ እቃዎችን በተለያየ መጠን እና ዲዛይን በተጨማሪም የህጻናት መጫወቻዎችን በጥራት ያመርታል።
ተጨማሪ