ድርጅቱ የተመሠረተው በአቶ ተዋበ ምኔነህ በ2004 ዓ.ም. የግል ኢንተርፕራይዝ ሆኖ ነው። ይህ ድርጅት አጠቃላይ የእንጨት እና የብረታ ብረት ሥራዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ይሠራል።
ተጨማሪTag Archives: የብረታ ብረት ሥራ
ሙስጠፋ ጀማል ብረታ ብረት
ሙስጠፋ ጀማል ብረታ ብረት ድርጅት በአቶ ሙስጠፋ ጀማል ባላቤትነት የግል ኢንተርፕራይዝ ሆኖ ነው የተመሠረተው። ድርጅቱ በዋናነት የፍሬንች በሮችን የሚሠራ ሲሆን በተጨማሪም አጠቃላይ የብረታ ብረት ሥራዎችን ይሠራል።
ተጨማሪ