እሸት አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ. በ2000 ዓ.ም. እ.ኤ.አ. ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ አግኝቶ የቁጠባ እና ብድር አገልግሎት በመስጠት የገጠሩንና የከተማውን ማኅበረ ሰብ የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል በመሥራት ላይ የሚገኝ ድርጅት ነው።
ተጨማሪTag Archives: microfinance in ethiopia
“ዛሬ በመቆጠብ ነገን በተሻለ ህይወት ይኑሩ” – አፍሪካ ቪሌጅ ፋይናንሽያል ሰርቪስስ አ.ማ.
አፍሪካ ቪሌጅ ፋይናንሽያል ሰርቪስስ አ.ማ. በአዋጅ ቁጥር 626/2009 መሠረት ተቋቁሞ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ በማግኝት እ.ኤ.አ. ከ1999 ጀምሮ በኦሮሚያና በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ውስጥ ፋይናንስ ነክ አገልግሎቶችን በመስጠት ላይ የሚገኝ የፋይናንስ ተቋም ነው።
ተጨማሪ