ድርጅቱ የተመሠረተው በአቶ ገዛኸኝ ተድላ በ2011 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ አጠቃላይ የፈርኒቸር ሥራዎችን ይሠራል፤ ድርጅቱ በአሁኑ ወቅትም ምርቱን ሙሉ በሙሉ ከእንጨት ሥራዎች እየሠራ ይገኛል።
ተጨማሪTag Archives: wood and metal work
ቢንያም፣ አብዩ እና ጓደኞቻቸው እንጨት እና ብረታ ብረት ሥራ
ድርጅቱ የተመሠረተው በአቶ አብዩ ጌታቸው እና አራት መሥራች አባላት በ2009 ዓ.ም. ሲሆን አጠቃላይ የእንጨት እና የብረታ ብረት ሥራዎችን ይሠራል።
ተጨማሪነቢያት አስረሳኸኝ እንጨት እና ብረታ ብረት
ነቢያት አስረሳኸኝ እንጨት እና ብረታ ብረት የተመሠረተው በ 1998 ዓ.ም ነው። የተመሠረተውም በአቶ ነብያት እና ዘጠኝ መሥራች አባላት ነበር። ነገር ግን በተፈጠሩ የተለያዩ አለመግባባቶች እና በነበሩ ብዙ ፈታኝ ሁኔታዎች አንዳንድ አባላት የሥራ ቦታ በመቀየራቸው፣ አንዳንድ አባላት ደግሞ የተሻለ እድል በመፈለጋቸው እና በተለያዩ ምክንያቶች በአሁን ጊዜ ሦስት አባላት ብቻ በድርጅቱ ውስጥ …
ተጨማሪ