ድርጅቱ የተመሠረተው በአቶ ማርቆስ አሠፋ እና በአራት መሥራች አባላት በ2012 ዓ.ም ነው። ደርጅቱ የኮንስትራክሽን፣ የዲዛይን ሥራዎችን እና ተያያዥ የማማከር አገልግሎቶች ይሠጣል።
ተጨማሪTag Archives: addis ababa ethiopia
ሬድዋን ተማም የቤት እና የቢሮ እቃዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት
ድርጅቱ የተመሠረተው በ 2005 ዓ.ም. በዐሥር መሥራች አባላት ሲሆን አሁን ላይ ግን ሦስት አባላት ብቻ በድርጅቱ ውስጥ ይገኛሉ። ድርጅቱ በአሁን ጊዜ የኪችን ካቢኔቶችን በዋናነት በማምረት ላይ ይገኛል።
ተጨማሪአማርድ ቡና
አማርድ ቡና ድርጅት የተመሠረተው በ2007 ዓ.ም በአቶ አብዱ ሲራጅ እና ዘጠኝ መሥራች አባላት ነው። ድርጅቱ የሚሰጠው አገልግሎት በዋናነት የቡና ምርቶች ሲሆን በተጨማሪ የባልትና ውጤቶችንም አብሮ ይሠራል።
ተጨማሪይትባረክ ላቀው ልብስ ስፌት
ይትባረክ ላቀው ልብስ ስፌት የተመሠረተው የግል ኢንተርፕራይዝ ሆኖ በአቶ ይትባረክ ላቀው በ2009 ዓ.ም ነው። ድርጅቱ በዋናነት የሚያመርታቸው ምርቶች የሴቶች እና የህጻናት አልባሳት ሲሆኑ ለህጻናት ከአንድ ዓመት አስከ ስምንት ዓመት ለሚደርሱ ወንዶችና ሴቶች ልጆች ምርቱን በብዛት ያመርታል። ከዚህ በተጨማሪ አጠቃላይ የአልባሳት ሥራዎችን ይሠራል።
ተጨማሪ