ድርጅቱ የተመሠረተው በአቶ ሄኖክ ስብሃት እና ዘጠኝ መሥራች አባላት 2013 ዓ.ም. ነው። አጠቃላይ የእንጨት ውጤቶችን የሚያመርት ድርጅት ሲሆን ከዚህ በተጨማሪ ተያያዥ የሆኑ የብረት ሥራዎችን ይሠራል።
ተጨማሪTag Archives: wood work
ተዋበ እንጨት እና ብረታ ብረት ሥራ
ድርጅቱ የተመሠረተው በአቶ ተዋበ ምኔነህ በ2004 ዓ.ም. የግል ኢንተርፕራይዝ ሆኖ ነው። ይህ ድርጅት አጠቃላይ የእንጨት እና የብረታ ብረት ሥራዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ይሠራል።
ተጨማሪየእንጨት ሥራ -ሶሊና ሶፋ የቤት እና የቢሮ እቃዎች አምራች
ሶሊና ሶፋ የቤት እና የቢሮ እቃዎች አምራች የተመሰረተው በ2001 ዓ.ም በአቶ አብይ ወልደሐና እና በአምስት መሥራች አባላት ነው። በ2001 ዓ.ም ቢመሰረትም ምርት በጥሩ ሁኔታ ማምረት የጀመረው ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ ነው። በአሁን ወቅት በኢትዮጵያ ውስጥ አሉ ከሚባሉ እና አንጋፋ ሶፋ አምራች ድርጅቶች ውስጥ አንዱ ነው። በአዲስ አበባ በሦስት ቅርንጫፎች በጎተራ፣ ጉርድ …
ተጨማሪ