ልዩ የገንዘብ የእገዛ ተቋም መንግሥት ባወጣው የአንስተኛ ፋይናንስ አቅራቢ ተቋማት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 40/88 መሠረት በ1989 ዓ.ም. ተመሠረተ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለተቋሙ የሰጠው የፈቃድ ቁጥር MFI/034/2011 ሲሆን የንግድ ምዝገባ ቁጥሩ ደግሞ 06/2/06393/96 ነው። ተቋሙ ከቀደምት ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ውስጥ አንዱ ሲሆን ከ24 ዓመት በላይ የብድርና ቁጠባ አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል። በአሁኑ …
ተጨማሪYohannes Teshome
ዘነበች፣ ኪያ እና ጓደኞቻቸው ጋርመንት
ድርጅቱ የተመሠረተው ወ/ሮ ዘነበች ንጉሴ እና በሦስት መሥራች አባላት በ2008 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ አጠቃላይ የጋርመንት ሥራዎችን በጥራት ይሠራል።
ተጨማሪየአዲሲቷ ኢትዮጵያ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር
ኅብረት ሥራ ማኅበር ማለት ሰዎች የጋራ ፍላጎታቸውን ለማሳካት ያላቸውን ዕውቀት፣ ጉልበት፣ ጊዜ እና ሀብት በማሰባሰብ ችግሮቻቸውን መፍታት የሚያስችል ቁልፍ መሣሪያ ነው። በዚህ መሠረት የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚገኙ መሥራች አባላት በሕጋዊ መንገድ የተመሠረተ ማኅበር ነው። መቆጠብ መሰሰት አይደለም!!! ለለውጥ …
ተጨማሪኢየሩሳሌም ቱፋ ቆዳ እና የቆዳ ውጤቶች
ድርጅቱ የተመሠረተው በወ/ሪት ኢየሩሳሌም ቱፋ እና ሦስት መሥራች አባላት በ2014 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ አጠቃላይ ቆዳ እና የቆዳ ውጤቶችን በጥራት ያመርታል።
ተጨማሪዋን ማይክሮፋይናንስ
ዋን ማይክሮ ፋይናንስ ቀደም ሲል ለታ ማይክሮ ፋይናንስ በመባል ይታወቅ የነበረ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ነው። በብሔራዊ ባንክ ሕግ እና ደንብ መሠረት በአዋጅ ቁጥር 40/1996 (በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 626/2009) የተቋቋመ ሲሆን የማይክሮ ፋይናንስ እና ተያያዥ አገልግሎቶችን ለመስጠት ከብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ተሰጥቶት ጥቅምት 28 ቀን 1997 (29 October 2004) ዓ.ም. ሥራ ጀምሯል። …
ተጨማሪገነት ገብሩ የባሕል አልባሳት
ገነት ገብሩ የባህል አልባሳት የተመሠረተው በወ/ሮ ገነት ገብሩ በ2010 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ አጠቃላይ የባሕል አልባሳትን በማምረት ለገበያ ያቀርባል።
ተጨማሪዘውዲቱ ሽፈራው ቆዳ እና የቆዳ ውጤቶች አምራች
ዘውዲቱ ሽፈራው ቆዳ እና የቆዳ ውጤቶች አምራች ድርጅት የተመሠረተው በወ/ሮ ዘውዲቱ አያሌው እና በባለቤታቸው በ2008 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ የቆዳ ውጤቶችን አምርቶ ለገበያ ያቀርባል።
ተጨማሪየካቲት 23 የገንዘብ ቁጠባና ብድር
የካቲት 23 የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኀላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር ቁጠባን ባሕል አድርጎ በራስ ገንዘብ ሕይወትን መቀየር ይቻላል ብሎ ያምናል። ይህም ይሳካ ዘንድ መደበኛ እና የፈቃድ ቁጠባ ለአባላቱ ያዘጋጀ ሲሆን ለስድስት ወር በተከታታይ በመቆጠብ ብድር መበደር እንዲችሉ ያደርጋል። በዚህም አባላት የራሳቸውን፣ የቤተሰባቸውን ብሎም የአገራቸውን የእድገት ለውጥ እንዲያፋጥኑ የሚያደርግ ተቋም ነው።
ተጨማሪሌዘር ፕላስ ኢትዮጵያ
ሌዘር ፕላስ ኢትዮጵያ የተመሠረተው በአቶ ተመስገን አባተ 2015 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ የቆዳ ቦርሳዎችን በጥራት በማምረት ለሀገር ውስጥ እና ለውጭ ሀገር ገበያ የሚያቀርብ ድርጅት ነው።
ተጨማሪአማን እና ቤተልሔም የጽሕፈት መሣርያዎች አቅራቢ
ድርጅቱ የተመሠረተው በ 2015 ዓ.ም. በአቶ አማን እና ወ/ሮ ቤተልሔም ነው። ይህ ድርጅት አጠቃላይ የስቼሽነሪ እቃዎችን እንዲሁም ደግሞ ጠቅላላ የጅምላ ንግድ እና የጽዳት እቃዎች አቅራቢ ድርጅት ነው።
ተጨማሪ