ማስተርካርድ ፋውንዴሽን የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕይዞችን ማገገሚያና መቋቋሚያ ፕሮጀክት ይህ ፕሮጀክት የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ከማስተርካርድ ፋውንዴሽንና ከፈርስት ኮንሰልት ጋር በመተባበር የሚተገበር ነው። የፕሮጀክቱ ዋና ዓላማ በኮሮና ወረርሽኝ የተነሳ የደረሰውን የንግድ መቀዛቀዝ ለመገዳደር ጥረት እያደረጉ ያሉ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ማገዝ ነው። ፕሮጀክቱ ዝቅተኛ ወለድ እና የእፎይታ ጊዜ ያለው ብድር በተመረጡ የፋይናንስ …
ተጨማሪTag Archives: ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ
የእንጨት ሥራ – ታደለ ሱልጣን እና ጓደኞቻቸው የእንጨት ሥራ ህብረት ሽርክና ማህበር
ታደለ ሱልጣን እና ጓደኞቻቸው የእንጨት ሥራ ሽርክና ማኅበር የተመሠረተው በ2011 ዓ.ም ግንቦት ወር መጨረሻ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ሁለት ዓመት ሆኖታል። አላማው ሠርቶ ለመለወጥ እና የሥራ እድል በመፍጠር ለሌሎችም የሥራ እድል ማመቻቸት መሆኑን ከመስራች አባላት መካከል አንዱ የሆነው አቶ ታደለ የሺ በላይ ገልጸዋል። አቶ ታደለ ወደ ሥራ ከመግባታቸው በፊት ከቤተሰባቸው ጋር …
ተጨማሪየድር እና ማግ ሥራ – ሪል ድር ማጠንጠኛ
ሪል ድር ማጠንጠኛ የተመሰረተው 2005 ዓ.ም ሲሆን መስራቾቹም ሦስት አባላት ናቸው። ድርጅቱ ሁለት ዓመታት ያህል በጥሩ ሁኔታ ሲያመርት መቆየቱን የድርጅቱ መስራች አባል የሆነው አቶ ሀብታሙ አስረድቷል። የአቶ ሀብታሙ በሙያው ተገቢ የሥራ ልምድ መኖር፣ እንዲሁም የእህቱ የቴክስታይል ተማሪ መሆን እና በኳሊቲ ኮንትሮል በፋብሪካ ውስጥ ለረጅም ግዜ መሥራት ከባለቤቱ የሒሳብ ሥራ ክህሎት …
ተጨማሪአዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ መሠረታዊ የህብረት ሥራ ማኅበር
አዋጭ ለአነስተኛ የንግድ ሥራ እስከ ብር 400,000 (አራት መቶ ሺህ) ድረስ የሚያበድር ሲሆን ለንግድ መኪና ደግሞ እስከ ብር 800,000 (ስምንት መቶ ሺህ) ድረስ ያበድራል። ለመበደር ምን ማድረግ አለብኝ? ለአነስተኛ ንግድ ሥራ ብድር አባል ሆኖ ቢያንስ ለ6 (ስድስት) ወራት በተከታታይ መቆጠብ ይኖርበታል። የሚበደረውን ገንዘብ መጠን 25% (አንድ አራተኛ) መቆጠብ አለበት። የንግድ …
ተጨማሪ“በደንብ የሚያውቁትን ስራ መሥራት ለውጤታማነት ቁልፍ ነው”
ሳሙዔል ሰማኸኝ (ሳሚ ማተሚያ ድርጅት) ሳሚ ሕትመት እና ተያያዥ ሥራዎች የተመሰረተው በ 2011 ዓ.ም ሲሆን፣ የተመሠረተውም የግል ኢንተርፕራይዝ ሆኖ በአቶ ሳሙኤል ሰማኸኝ ነበር። ድርጅቱ ሲመሰረት ሥራው ብዙም አስቸጋሪ እንዳልነበረ አቶ ሳሙዔል ይናገራል። የድርጅቱ መስራች የሆነው አቶ ሳሙዔል ወደ ሕትመት ሥራ ከመግባቱ በፊት በአይቲ (IT) ሥራ አራት ዓመት ሲሠራ እንደቆየ ያስረዳል። …
ተጨማሪ