ኒኦ አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ. ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባገኘው ፈቃድ መሠረት በተለያዩ የንግድ ዘርፎች ላይ ለተሰማሩ የማኅበረ ሰብ ክፍሎች በረዥም እና በዐጭር ጊዜ የሚመለሱ የብድር ዐይነቶችን በተለያዩ የዋስትና አማራጮች አቅርቧል።
ተጨማሪTag Archives: microfinance
ልዩ የገንዘብ የእገዛ ተቋም
ልዩ የገንዘብ የእገዛ ተቋም መንግሥት ባወጣው የአንስተኛ ፋይናንስ አቅራቢ ተቋማት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 40/88 መሠረት በ1989 ዓ.ም. ተመሠረተ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለተቋሙ የሰጠው የፈቃድ ቁጥር MFI/034/2011 ሲሆን የንግድ ምዝገባ ቁጥሩ ደግሞ 06/2/06393/96 ነው። ተቋሙ ከቀደምት ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ውስጥ አንዱ ሲሆን ከ24 ዓመት በላይ የብድርና ቁጠባ አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል። በአሁኑ …
ተጨማሪየአዲሲቷ ኢትዮጵያ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር
ኅብረት ሥራ ማኅበር ማለት ሰዎች የጋራ ፍላጎታቸውን ለማሳካት ያላቸውን ዕውቀት፣ ጉልበት፣ ጊዜ እና ሀብት በማሰባሰብ ችግሮቻቸውን መፍታት የሚያስችል ቁልፍ መሣሪያ ነው። በዚህ መሠረት የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚገኙ መሥራች አባላት በሕጋዊ መንገድ የተመሠረተ ማኅበር ነው። መቆጠብ መሰሰት አይደለም!!! ለለውጥ …
ተጨማሪዋን ማይክሮፋይናንስ
ዋን ማይክሮ ፋይናንስ ቀደም ሲል ለታ ማይክሮ ፋይናንስ በመባል ይታወቅ የነበረ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ነው። በብሔራዊ ባንክ ሕግ እና ደንብ መሠረት በአዋጅ ቁጥር 40/1996 (በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 626/2009) የተቋቋመ ሲሆን የማይክሮ ፋይናንስ እና ተያያዥ አገልግሎቶችን ለመስጠት ከብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ተሰጥቶት ጥቅምት 28 ቀን 1997 (29 October 2004) ዓ.ም. ሥራ ጀምሯል። …
ተጨማሪየካቲት 23 የገንዘብ ቁጠባና ብድር
የካቲት 23 የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኀላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር ቁጠባን ባሕል አድርጎ በራስ ገንዘብ ሕይወትን መቀየር ይቻላል ብሎ ያምናል። ይህም ይሳካ ዘንድ መደበኛ እና የፈቃድ ቁጠባ ለአባላቱ ያዘጋጀ ሲሆን ለስድስት ወር በተከታታይ በመቆጠብ ብድር መበደር እንዲችሉ ያደርጋል። በዚህም አባላት የራሳቸውን፣ የቤተሰባቸውን ብሎም የአገራቸውን የእድገት ለውጥ እንዲያፋጥኑ የሚያደርግ ተቋም ነው።
ተጨማሪቤተ-ሐበሻ ቁጠባ እና ብድር ኀላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር
ኅብረት ሥራ ማኅበር ሰዎች የጋራ ፍላጎታቸውን ለማሳካት ያላቸውን ዕውቀት፣ ጉልበት፣ ጊዜ እና ሀብት በማሰባሰብ ችግሮቻቸውን መፍታት የሚያስችል ቁልፍ መሣሪያ ነው። በዚህ መሠረት ቤተ-ሐበሻ ቁጠባ እና ብድር ኀላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚገኙ መሥራች አባላት በሕጋዊ መንገድ የተመሠረተ የኅብረት ሥራ ማኅበር ነው።
ተጨማሪጊዜ የገንዘብ ቁጠባና ብድር
ጊዜ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር በሕግ ታውቆ በምዝገባ ቁጥር ቦሌ/1/1234/2013 የተመዘገበ ለመሆኑ የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ ወረቀት በኅዳር 15 ቀን፣ 2013 ዓ.ም. ተሰጥቶት ሥራ ጀምሯል።
ተጨማሪእስታቴር ገንዘብ ቁጠባ እና ብድር
እስታቴር ገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር በአዲስ አበባ የተቋቋመ ሲሆን ዋናው ቢሮውም በኮልፌ አጠና ተራ ይገኛል።
ተጨማሪኤልሳቢ አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ.
ኤልሳቢ አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የአነስተኛ ገንዘብ ተቋማት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 626/2001 መሠረት በአንድ መቶ ሚሊዮን ብር (ብር 100,000,000) ካፒታል የተቋቋመ የፋይናንስ ተቋም ነው። ተቋሙ በቅርንጫፍ ቢሮዎቹ አማካኝነት ተደራሽ እና ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል። ኤልሳቢ በዋናነት የባንክ አገልግሎት ማግኘት ላልቻሉ ማኅበረ ሰቦች (ጥቃቅን ሥራ ፈጣሪ እና አነስተኛ …
ተጨማሪሳር ቤት የገንዘብ ቁጠባና ብድር
ሳር ቤት የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር በሳር ቤት አካባቢ ተወልደው ባደጉ አብሮ አደጎች መነሻ ሃሳብ አመንጪነት የመኖሪያ አካባቢን መሠረት አድርጎ የተቋቋመ የኅብረት ሥራ ማኅበር ነው። ዋነኛ ዓላማው አድርጎ የተነሳው የአባላቱን ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ችግሮች የቁጠባን ባህል በማስረፅ እና በእቅድ በመበደር የሚፈቱበትን መንገድ ማበጀት ነው። ከዚህ በተጨማሪ የአባላቱን …
ተጨማሪ