የኋላ እሸት መኮንን የባልትና ውጤቶች ድርጅት የተመሠረተው በወ/ሮ የኋላ እሸት መኮንን መጋቢት 2012 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ አጠቃላይ የባልትና ውጤቶች እና ቅመማ ቅመሞችን በጥራት የሚያቀርብ ድርጅት ነው።
ተጨማሪTag Archives: ከፍታ
ከበደ ደስታው እና ጓደኞቻቸው የፊኒሺንግ ሥራ
ከበደ ደስታው እና ጓደኞቻቸው የፊኒሺንግ ሥራ ድርጅት የተመሠረተው በአቶ ከበደ ደስታው እና ሦስት መሥራች አባላት በ2010 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ አጠቃላይ የፈርኒቸር ሥራዎችን እና የፊኒሺንግ ሥራዎችን ከውሃ ሥራ ውጪ የሚሠራ ድርጅት ነው።
ተጨማሪቤስ ማኑፋክቸሪንግ
ድርጅቱ የተመሠረተው በአቶ ሲሳይ ደጉ እና በባልደረባቸው ወ/ሮ ቤተልሔም በ2007 ዓ.ም. ነው። ቤስ የተለያዩ ማሽኖች የሚያመርት እና ጠቅላላ የብረታ ብረት ሥራዎችን የሚሠራ ድርጅት ነው።
ተጨማሪሆሞዶ ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ
ሆሞዶ ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ የተመሠረተው በአቶ ዘላለም ሙላቱ እና በጓደኛቸው በ2010 ዓ.ም. ነው። ሆሞዶ አጠቃላይ የኮንስትራክሽን ሥራዎችን ከውሃ ሥራ በስተቀር የሚሠራ ድርጅት ነው።
ተጨማሪጊዜ የገንዘብ ቁጠባና ብድር
ጊዜ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር በሕግ ታውቆ በምዝገባ ቁጥር ቦሌ/1/1234/2013 የተመዘገበ ለመሆኑ የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ ወረቀት በኅዳር 15 ቀን፣ 2013 ዓ.ም. ተሰጥቶት ሥራ ጀምሯል።
ተጨማሪአማራጭ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር
አማራጭ የኮድ 3 ሜትር ታክሲ እና የኮድ አንድ ታክሲ ባለንብረቶችና አሽከርካሪዎች የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር ኅብረተ ሰቡ ከሚያገኘው ገቢ ላይ የተወሰነ ገንዘብ በመቆጠብ ራሱን በራሱ እንዲረዳና የቁጠባን ባሕል በማዳበር ፈጣን የሆነ የብድር አገልግሎት ለመስጠት እንዲቻል ታኅሳስ 9 ቀን፣ 2014 ዓ.ም. በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ 50 አባላትን …
ተጨማሪቤተል የገንዘብ ቁጠባና ብድር
ቤተል የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኀበር የተቋቋመው በኢትዮጵያ የኀብረት ሥራ ማኅበር አዋጅ መሠረት በቁጥር 985/2009 ሲሆን፤ ሕጋዊ ሰውነት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኀብረት ሥራ ኤጀንሲ በነሐሴ 2005 ዓ.ም. ፈቃድ አግኝቶ በሥራ ላይ ይገኛል። “ቤተል ውስጥ ሁላችንም አለን!!”
ተጨማሪጠልሰም ኅትመት እና ማስታወቂያ
ድርጅቱ የተመሠረተው በወ/ሮ አንጋት ገብረ ጊዮርጊስ በ2013 ዓ.ም. ነው። ጠልሰም አጠቃላይ የኅትመት ሥራዎችን የሚሠራ ድርጅት ነው።
ተጨማሪእልልታ ሳሙና እና ዲተርጀንት ማምረቻ
እልልታ ሳሙና እና ዲተርጀንት ማምረቻ የተመሠረተው በወይዘሮ አዲስ ሕይወት እና አራት መሥራች አባላት በ2014 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ የተለያዩ የንጽህና ውጤቶችን የሚያመርት ድርጅት ነው።
ተጨማሪእስታቴር ገንዘብ ቁጠባ እና ብድር
እስታቴር ገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር በአዲስ አበባ የተቋቋመ ሲሆን ዋናው ቢሮውም በኮልፌ አጠና ተራ ይገኛል።
ተጨማሪ