ቤተል የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኀበር የተቋቋመው በኢትዮጵያ የኀብረት ሥራ ማኅበር አዋጅ መሠረት በቁጥር 985/2009 ሲሆን፤ ሕጋዊ ሰውነት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኀብረት ሥራ ኤጀንሲ በነሐሴ 2005 ዓ.ም. ፈቃድ አግኝቶ በሥራ ላይ ይገኛል። “ቤተል ውስጥ ሁላችንም አለን!!”
ተጨማሪTag Archives: addis ababa
ብርክቲ፣ ነጃት እና ጓደኞቻቸው ሻማ ማምረት ሥራ
ብርክቲ፣ ነጃት እና ጓደኞቻቸው ሻማ ማምረት ሥራ የተመሠረተው በ ወ/ሮ ነዲያ ሰኢድ መሐመድ እና በሁለት ጓደኞቻቸው በ2011 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ የተለያዩ የሻማ ዐይነቶችን የሚያመርት ድርጅት ነው።
ተጨማሪእስታቴር ገንዘብ ቁጠባ እና ብድር
እስታቴር ገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር በአዲስ አበባ የተቋቋመ ሲሆን ዋናው ቢሮውም በኮልፌ አጠና ተራ ይገኛል።
ተጨማሪቀንዲል ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ.
ቀንዲል በአብዛኛው ሀገሪቱ ክልሎች በከተማና በገጠር የሚኖሩ ለሥራ ተነሳሽነት ያላቸው ዜጎች በተለይም ለባንክ አገልግሎት ዕድል ለተነፈጉ ወጣቶች፣ ሴቶች፣ ነጋዴዎችና አርሶ አደሮች የፋይናንስ አገልግሎት ለመስጠት ከብሔራዊ ባንክ ፍቃድ በማግኘት የተቋቋመ ነው። ለቁም ነገር ተበደሩ፣ በጊዜው ክፈሉ፣ ዘወትር ቆጥቡ!
ተጨማሪግሬት የገንዘብ ቁጠባና ብድር
ግሬት የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር ማኅበረ ሰቡ ከሚያገኘው ገቢ ላይ በመቆጠብ የቁጠባን ባሕል በማዳበር ፈጣን የሆነ የብድር አገልግሎት ለመስጠት፣ በግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ ሥራ አመራር ሃሳብ አመንጪነት እና በሠራተኞች መሥራችነት ጥቅምት 5 ቀን፣ 2012 ዓ.ም. በቦሌ ክፍለ ከተማ ተመሠረተ። ግሬት! ለእድገት ጽኑ መሠረት!
ተጨማሪተደራሽ የገንዘብ ቁጠባና ብድር
ተደራሽ ማኅበረ ሰብ አቀፍ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር “ትንሽ ቆጥበው ትልቅ ይሁኑ” የሚል መሪ ቃል ይዞ የተመሠረተ ተቋም ነው።
ተጨማሪታፍ ሌዘር
ታፍ ሌዘር የተመሠረተው በ 2004 ዓ.ም. በወይዘሮ ትዝታ አሰፋ እና በስድስት ሴት መሥራች አባላት ነው። ድርጅቱ አጠቃላይ የቆዳ ውጤት የሆኑ ምርቶችን ያመርታል።
ተጨማሪሚካኤል፣ ነብዩ እና ጓደኞቻቸው የእንጨት እና ብረታ ብረት ሥራ
ድርጅቱ የተመሠረተው በአቶ ሚካኤል ውድነህ እና በጓደኞቻቸው በ2011 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ የብረት እና የእንጨት ምርቶችን የሚያመርት ድርጅት ነው።
ተጨማሪብሩክ እና የኔነሽ ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ
ድርጅቱ የተመሠረተው በአቶ ብሩክ ነጋሽ እና ጓደኛቸው በ2006 ዓ.ም. ሲሆን አጠቃላይ የግንባታ ሥራዎችን በጠቅላላ ተቋራጭነት እንዲሁም የሕንጻ ማጠናቀቅ (ፊኒሺንግ) ሥራዎችን ይሠራል።
ተጨማሪፍጹም፣ ሜላት እና ጓደኞቻቸው እንጨት እና ብረት ሥራ
ድርጅቱ የተመሠረተው በአቶ ፍጹም ዘላለም እና ጓደኞቻቸው በ2013 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ የሚያመርታቸው ምርቶች በዋናነት የእንጨት ምርቶች ሲሆኑ በተጓዳኝ ደግሞ የብረት ሥራዎችንም ይሠራል።
ተጨማሪ