መነሻ / Tag Archives: ልምድ እና ተሞክሮ (page 9)

Tag Archives: ልምድ እና ተሞክሮ

ገነት ቆዳ እና የቆዳ ውጤቶች

ገነት ቆዳ እና የቆዳ ውጤቶች ድርጅት የተመሠረተው በ2007 ዓ.ም በወ/ሮ እመቤት ሽብሩ እና ሦስት አባላት ነው።ድርጅቱ በልደታ ክፍለ ከተማ ሥር የተመሠረተ ቢሆንም በጊዜው ብዙ ባዛር ልደታ ክ/ከተማ ባለመኖሩ ከልደታ ቦሌ ክ/ከተማ እየመጡ ነበር ባዛር የሚገለገሉት። ይህ ችግር ለማስወገድ ከቦሌ ክ/ከተማ ጋር በመነጋገር ወደ ቦሌ ክ/ከተማ ሊዘዋወሩ ችለዋል። ይህም ለድርጅቱ ሥራ …

ተጨማሪ

ኤን ደብሊው አልሙኒየም እና ብረት ሥራ

ኤን ደብሊው አልሙኒየም እና ብረት ሥራ የተመሠረተው በ 2004 ዓ.ም. በሁለት መሥራች አባላት ነው። ድርጅቱ ሁለት ዓመታት በጥሩ ሁኔታ  ምርት ሲያመርት መቆየቱን የድርጅቱ መሥራች አባል የሆኑት አቶ ነጋሽ ወንድምአገኝ አስረድተዋል። የአቶ ነጋሽ በሙያው ተገቢ የሥራ ልምድ መኖር፣ እንዲሁም ከድርጅቱ ምሥረታ በፊት  የነበራቸው የስድስት አመት የሥራ ልምድ እና የቀለም እውቀት ተደምሮ …

ተጨማሪ

ብሩክ ኤፍሬም እና ጓደኞቻቸው ቀርከሃ፣ እንጨት እና ብረታ ብረት ሥራ

bamboo-folding-table

ድርጅቱ የተመሠረተው በ 2013 ዓ.ም በአቶ ብሩክ ወልደ ሐዋርያት እና አራት መሥራች አባላት በአንድ ሺህ አምስት መቶ ብር ካፒታል ነው። የሚያመርታቸው ምርቶች የቀርከሃ እና አጠቃላይ የእንጨት ሥራዎችን ነው። ድርጅቱ በቀን ሰላሳ ወንበር የማምረት አቅም አለው።

ተጨማሪ

ሂሳሊስ ጋርመንት

Sewing Machine

ሂሳሊስ ጋርመንት የተመሠረተው በ 2010 ዓ.ም በወ/ሮ መሠረት ዳዱ ነው። ድርጅቱ የሚያመርታቸው የአልባሳት ምርቶች ከአንድ ዓመት እስከ አስራ ሦስት ዓመት ክልል ውስጥ ለሚገኙ ሕጻናት ነው። የአልባሳቶቹም ዋጋ የማኅበረሰቡን አቅም ያገናዘበ ነው። የአልባሳቶቹ ዋጋዎች ቢለያዩም ከዝቅተኛው ዋጋ መቶ ሰማንያ ብር (ብር 180) ጀምሮ እስከ ከፍተኛ ዋጋ አራት መቶ ብር (ብር 400) …

ተጨማሪ

ቴዎድሮስ፣ ኤልያስ እና ጓደኞቻቸው እንጨት እና ብረታ ብረት

ቴዎድሮስ፣ ኤልያስ እና ጓደኞቻቸው እንጨት እና ብረታ ብረት ሥራ የተመሠረተው በ2008 ዓ.ም መጨረሻ ሲሆን፤ በጥሩ ሁኔታ ምርት የማምረት ሂደት የጀመረው በ2009 ዓ.ም ነው። ድርጅቱ የተመሠረተው በአቶ ቴዎድሮስ ይሉ እና በአራት መሥራች አባላት ነው። ድርጅቱ ሲመሰረት ጠንካራ እንዲሆን ያደረገው ሁሉም የድርጅቱ መሥራች አባላት በአንድ የእድሜ ክልል እና የኢንጂነሪንግ ትምህርት ምሩቅ መሆናቸው …

ተጨማሪ

የሚያውቁትን ሥራ መሥራት ለውጤታማነት – ውብዓለም ፈቃደ እና ጓደኞቻቸው የእንጨት ሥራዎች

ውባዓለም ፈቃደ እና ጓደኞቻቸው የእንጨት ሥራዎች የተመሠረተው በአቶ ፈቃደሥላሴ ግርማ እና በአራት መሥራች አባላት በ2006 ዓ.ም ነው።  ድርጅቱ የቤት እና የቢሮ እቃዎችን እንዲሁም አጠቃላይ የእንጨት ሥራዎችን ቃል በገባው ጊዜ አምርቶ ያስረክባል። በአምስት መስራች አባላት የተመሠረተው ድርጅት በአሁኑ ወቅት አስር ጊዜያዊ ሠራተኞች ያሉት ሲሆን በአንድ ቀን አምስት አልጋዎችን በጥራት የማምረት አቅም …

ተጨማሪ

የትጋት ውጤት – ኤርሚያስ ከበደ ጠቅላላ የእንጨት ሥራ ድርጅት

ኤርሚያስ ከበደ ጠቅላላ የእንጨት ሥራ ድርጅት የተመሠረተው በ2000 ዓ.ም በአቶ ኤርሚያስ ከበደ ነው። ድርጅቱ አጠቃላይ የቤት እና የቢሮ እቃዎችን በጥራት ያመርታል። ድርጅቱ  ከሶስት እስከ አምስት የሚደርሱ ፎቆችን (የወረዳ ህንጻ አይነቶችን) ሙሉ በሮች እና መስኮቶች ከዐሥራ አምስት እስከ ሀያ ቀን ድረስ የማምረት አቅም ያለው ሲሆን እንዲሁም የመኖሪያ ቤት ከአምስት እስከ ስምንት የሚደርሱ በሮች …

ተጨማሪ

አጸደ፣ ነሲባ እና ጓደኞቻቸው የእንጀራ መጋገር ሥራ

ይህ ኢንተርፕራይዝ የተመሠረተው በ 2001 ዓ.ም በ ወ/ሮ ነሲባ ራህመቶ እና በዐሥራ ዘጠኝ መሥራች አባላት ነው። ድርጅቱ በሀያ መሥራች አባላት ቢመሰረትም በነበረው አስቸጋሪ ሁኔታ ዘጠኝ አባላት የቀን ሥራ ብንሠራ ይሻለናል ብለው ሲያቋርጡ፣ አንድ አባል ደግሞ በሞት ስለተለየች በአሁን ጊዜ ዐሥር መስራች አባላት በድርጅቱ ውስጥ ይገኛሉ።

ተጨማሪ

መተውን እንደ አማራጭ አልወስድም – ረሒማ ባልትና

ባልትና

ረሒማ ባልትና የተመሰረተው በወ/ሮ ረሒማ ንዳ 2007 ዓ.ም. ላይ በግል ኢንተርፕራይዝነት ነው። ድርጅቱ አጠቃላይ የባልትና ውጤቶችን ከደንበኛ ትዕዛዝ ተቀብሎ በማምረት እንዲሁም ሂደታቸውን የጨረሱ የባልትና ውጤቶችን በጥራት እና በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ አገልግሎት ይሰጣል።

ተጨማሪ