ልዩ የገንዘብ የእገዛ ተቋም መንግሥት ባወጣው የአንስተኛ ፋይናንስ አቅራቢ ተቋማት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 40/88 መሠረት በ1989 ዓ.ም. ተመሠረተ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለተቋሙ የሰጠው የፈቃድ ቁጥር MFI/034/2011 ሲሆን የንግድ ምዝገባ ቁጥሩ ደግሞ 06/2/06393/96 ነው። ተቋሙ ከቀደምት ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ውስጥ አንዱ ሲሆን ከ24 ዓመት በላይ የብድርና ቁጠባ አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል። በአሁኑ …
ተጨማሪTag Archives: ethiopia
ዘነበች፣ ኪያ እና ጓደኞቻቸው ጋርመንት
ድርጅቱ የተመሠረተው ወ/ሮ ዘነበች ንጉሴ እና በሦስት መሥራች አባላት በ2008 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ አጠቃላይ የጋርመንት ሥራዎችን በጥራት ይሠራል።
ተጨማሪኢየሩሳሌም ቱፋ ቆዳ እና የቆዳ ውጤቶች
ድርጅቱ የተመሠረተው በወ/ሪት ኢየሩሳሌም ቱፋ እና ሦስት መሥራች አባላት በ2014 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ አጠቃላይ ቆዳ እና የቆዳ ውጤቶችን በጥራት ያመርታል።
ተጨማሪገነት ገብሩ የባሕል አልባሳት
ገነት ገብሩ የባህል አልባሳት የተመሠረተው በወ/ሮ ገነት ገብሩ በ2010 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ አጠቃላይ የባሕል አልባሳትን በማምረት ለገበያ ያቀርባል።
ተጨማሪዘውዲቱ ሽፈራው ቆዳ እና የቆዳ ውጤቶች አምራች
ዘውዲቱ ሽፈራው ቆዳ እና የቆዳ ውጤቶች አምራች ድርጅት የተመሠረተው በወ/ሮ ዘውዲቱ አያሌው እና በባለቤታቸው በ2008 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ የቆዳ ውጤቶችን አምርቶ ለገበያ ያቀርባል።
ተጨማሪሌዘር ፕላስ ኢትዮጵያ
ሌዘር ፕላስ ኢትዮጵያ የተመሠረተው በአቶ ተመስገን አባተ 2015 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ የቆዳ ቦርሳዎችን በጥራት በማምረት ለሀገር ውስጥ እና ለውጭ ሀገር ገበያ የሚያቀርብ ድርጅት ነው።
ተጨማሪአማን እና ቤተልሔም የጽሕፈት መሣርያዎች አቅራቢ
ድርጅቱ የተመሠረተው በ 2015 ዓ.ም. በአቶ አማን እና ወ/ሮ ቤተልሔም ነው። ይህ ድርጅት አጠቃላይ የስቼሽነሪ እቃዎችን እንዲሁም ደግሞ ጠቅላላ የጅምላ ንግድ እና የጽዳት እቃዎች አቅራቢ ድርጅት ነው።
ተጨማሪቤተ-ሐበሻ ቁጠባ እና ብድር ኀላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር
ኅብረት ሥራ ማኅበር ሰዎች የጋራ ፍላጎታቸውን ለማሳካት ያላቸውን ዕውቀት፣ ጉልበት፣ ጊዜ እና ሀብት በማሰባሰብ ችግሮቻቸውን መፍታት የሚያስችል ቁልፍ መሣሪያ ነው። በዚህ መሠረት ቤተ-ሐበሻ ቁጠባ እና ብድር ኀላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚገኙ መሥራች አባላት በሕጋዊ መንገድ የተመሠረተ የኅብረት ሥራ ማኅበር ነው።
ተጨማሪየኋላ እሸት ባልትና
የኋላ እሸት መኮንን የባልትና ውጤቶች ድርጅት የተመሠረተው በወ/ሮ የኋላ እሸት መኮንን መጋቢት 2012 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ አጠቃላይ የባልትና ውጤቶች እና ቅመማ ቅመሞችን በጥራት የሚያቀርብ ድርጅት ነው።
ተጨማሪከበደ ደስታው እና ጓደኞቻቸው የፊኒሺንግ ሥራ
ከበደ ደስታው እና ጓደኞቻቸው የፊኒሺንግ ሥራ ድርጅት የተመሠረተው በአቶ ከበደ ደስታው እና ሦስት መሥራች አባላት በ2010 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ አጠቃላይ የፈርኒቸር ሥራዎችን እና የፊኒሺንግ ሥራዎችን ከውሃ ሥራ ውጪ የሚሠራ ድርጅት ነው።
ተጨማሪ