ድርጅቱ የተመሠረተው በአቶ ሲሳይ ደጉ እና በባልደረባቸው ወ/ሮ ቤተልሔም በ2007 ዓ.ም. ነው። ቤስ የተለያዩ ማሽኖች የሚያመርት እና ጠቅላላ የብረታ ብረት ሥራዎችን የሚሠራ ድርጅት ነው።
ተጨማሪTag Archives: ethiopia
ሆሞዶ ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ
ሆሞዶ ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ የተመሠረተው በአቶ ዘላለም ሙላቱ እና በጓደኛቸው በ2010 ዓ.ም. ነው። ሆሞዶ አጠቃላይ የኮንስትራክሽን ሥራዎችን ከውሃ ሥራ በስተቀር የሚሠራ ድርጅት ነው።
ተጨማሪጊዜ የገንዘብ ቁጠባና ብድር
ጊዜ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር በሕግ ታውቆ በምዝገባ ቁጥር ቦሌ/1/1234/2013 የተመዘገበ ለመሆኑ የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ ወረቀት በኅዳር 15 ቀን፣ 2013 ዓ.ም. ተሰጥቶት ሥራ ጀምሯል።
ተጨማሪአማራጭ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር
አማራጭ የኮድ 3 ሜትር ታክሲ እና የኮድ አንድ ታክሲ ባለንብረቶችና አሽከርካሪዎች የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር ኅብረተ ሰቡ ከሚያገኘው ገቢ ላይ የተወሰነ ገንዘብ በመቆጠብ ራሱን በራሱ እንዲረዳና የቁጠባን ባሕል በማዳበር ፈጣን የሆነ የብድር አገልግሎት ለመስጠት እንዲቻል ታኅሳስ 9 ቀን፣ 2014 ዓ.ም. በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ 50 አባላትን …
ተጨማሪቤተል የገንዘብ ቁጠባና ብድር
ቤተል የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኀበር የተቋቋመው በኢትዮጵያ የኀብረት ሥራ ማኅበር አዋጅ መሠረት በቁጥር 985/2009 ሲሆን፤ ሕጋዊ ሰውነት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኀብረት ሥራ ኤጀንሲ በነሐሴ 2005 ዓ.ም. ፈቃድ አግኝቶ በሥራ ላይ ይገኛል። “ቤተል ውስጥ ሁላችንም አለን!!”
ተጨማሪብርክቲ፣ ነጃት እና ጓደኞቻቸው ሻማ ማምረት ሥራ
ብርክቲ፣ ነጃት እና ጓደኞቻቸው ሻማ ማምረት ሥራ የተመሠረተው በ ወ/ሮ ነዲያ ሰኢድ መሐመድ እና በሁለት ጓደኞቻቸው በ2011 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ የተለያዩ የሻማ ዐይነቶችን የሚያመርት ድርጅት ነው።
ተጨማሪእስታቴር ገንዘብ ቁጠባ እና ብድር
እስታቴር ገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር በአዲስ አበባ የተቋቋመ ሲሆን ዋናው ቢሮውም በኮልፌ አጠና ተራ ይገኛል።
ተጨማሪቀንዲል ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ.
ቀንዲል በአብዛኛው ሀገሪቱ ክልሎች በከተማና በገጠር የሚኖሩ ለሥራ ተነሳሽነት ያላቸው ዜጎች በተለይም ለባንክ አገልግሎት ዕድል ለተነፈጉ ወጣቶች፣ ሴቶች፣ ነጋዴዎችና አርሶ አደሮች የፋይናንስ አገልግሎት ለመስጠት ከብሔራዊ ባንክ ፍቃድ በማግኘት የተቋቋመ ነው። ለቁም ነገር ተበደሩ፣ በጊዜው ክፈሉ፣ ዘወትር ቆጥቡ!
ተጨማሪግሬት የገንዘብ ቁጠባና ብድር
ግሬት የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር ማኅበረ ሰቡ ከሚያገኘው ገቢ ላይ በመቆጠብ የቁጠባን ባሕል በማዳበር ፈጣን የሆነ የብድር አገልግሎት ለመስጠት፣ በግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ ሥራ አመራር ሃሳብ አመንጪነት እና በሠራተኞች መሥራችነት ጥቅምት 5 ቀን፣ 2012 ዓ.ም. በቦሌ ክፍለ ከተማ ተመሠረተ። ግሬት! ለእድገት ጽኑ መሠረት!
ተጨማሪተደራሽ የገንዘብ ቁጠባና ብድር
ተደራሽ ማኅበረ ሰብ አቀፍ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር “ትንሽ ቆጥበው ትልቅ ይሁኑ” የሚል መሪ ቃል ይዞ የተመሠረተ ተቋም ነው።
ተጨማሪ