መነሻ / የጥቃቅን እና አነስተኛ መረጃ (page 3)

የጥቃቅን እና አነስተኛ መረጃ

በኮሮና ምክንያት ለተጎዱ በጨርቃጨርቅ እና አልባሳት ዘርፍ ለተሰማሩ ሰራተኞች የ4.5 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

በኮሮና ምክንያት ለተጎዱ በጨርቃጨርቅ እና አልባሳት ዘርፍ ለተሰማሩ ሰራተኞች የ4.5 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት የተጎዱ  በጨርቃጨርቅ እና አልባሳት ዘርፍ ተሰማርትው የሚሰሩ ሠራተኞችን ለመደገፍ የ4.5 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል። ድጋፉ የሠራተአኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒቴር  ከአለም አቀፉ የስራ ድርጅት ጋር በመተባበር ነው ይፋ …

ተጨማሪ

አዋሽ ባንክ ለአነስተኛ መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች በአይነቱ የተለየ የባንክ አገልግሎት ማዘጋጀቱን ገለፀ

አዋሽ ባንክ ለአነስተኛ መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች በአይነቱ የተለየ የባንክ አገልግሎት ማዘጋጀቱን ገለጸ። ይህ አገልግሎት ኢንተርፕራይዞች ሥራቸውን በተሻለ ሁኔታ ለመሥራት እና ውጤታማ ለመሆን እንደሚያስችላቸው ነው ባንኩ የገለጸው፤ በመሆኑም በዘርፉ የተሰማሩ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች ከአዋሽ ባንክ ጋር በማነጋገር የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን እንደሚችሉ ተገልጾአል። የዜና ምንጭ፡ ፋና ብሮድካስቲንግ

ተጨማሪ

የጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ኤግዚቢሽን እና ባዛር ተከፈተ

የጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ኤግዚብሽን እና ባዛር በአዲስ አበባ በሚገኙ ክፍለ ከተሞች ከታኅሣሥ 21፣ 2013 ዓ.ም ተከፍቷል ። ኤግዚቢሽን እና ባዛሩ እስከ የገና በዓል ዋዜማ ረቡዕ ታህሳስ 28 ድረስ ክፍት ሆኖ እንደሚቆይ ታውቋል። አቶ ታምሩ ደበላ፣ የአዲስ አበባ ሥራ ዕድል ፈጠራ እና ኢንተርፕራይዞችል ልማት ቢሮ የገበያና ግብይት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ለከፍታ …

ተጨማሪ

ኢትዮጵያ እና ዓለም ባንክ የ100 ሚሊየን ዶላር ብደር ስምምነት ተፈራረሙ

ኢትዮጵያ እና ዓለም ባንክ የ100 ሚሊየን ዶላር ብደር ስምምነት ተፈራረሙ ፕሮጀክቱ የገንዘብ እጥረት ያለባቸውን ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች ብድር የሚያገኙበትን መንገድ ለማመቻቸት እና የኮቪድ ወረርሽኝ ስራቸው ላይ ጉዳት ላደረሰባቸው ሴቶች የሚውል መሆኑንም ሚኒስትር ዲኤታዋ ተናግረዋል። የብድር ስምምነቱ በጥቃቅን እና አነስተኛ ስራ ዘርፍ ለተሰማሩ ሴት ስራ ፈጣሪዎች የሚውል ነው ተብሏል። የስምምነት …

ተጨማሪ

የደቡብ ክልል የሥራ ዕድል ፈጠራ ምክር ቤት በሀዋሳ ከተማ ተመሰረተ

የደቡብ ክልል የሥራ ዕድል ፈጠራ ምክር ቤት መስራች ጉባኤ በሀዋሳ ተካሄደ። በጉባኤው ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና የዘርፉ ባለድርሻ የተገኙበት እንደነበረ ከክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳየች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። በጉባኤው የክልሉ ኢንተርፕራይዞች እና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የስራ እድል ፈጠራ ምክር ቤት መስራች ጉባኤ ክልላዊ …

ተጨማሪ

በጃንሜዳ የነበሩ ነጋዴዎች ዛሬ ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ በሚገኘው የገበያ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ይጀምራሉ

laphto-fruit-veg-market

በጃንሜዳ የነበሩ ነጋዴዎች ከዛሬ ጀምሮ ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ በሚገኘው በላፍቶ የአትክልትና ፍራፍሬ የገበያ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ይጀምራሉ። ይህንንም የተናገረው የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ነው።

ተጨማሪ

በአዲስ አበባ ከተማ ከመሬትና መሬት ነክ ከሆኑ ጉዳዮች ጋር ተቋርጦ የነበረው የአገልግሎት እገዳ ተነሳ

Addis-Ababa-Land

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከመሬትና መሬት ነክ ከሆኑ ጉዳዮች ጋር ተቋርጦ የነበረው የአገልግሎት እገዳ ከህዳር 11 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ ተነስቷል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከነሀሴ 20 ቀን 2012 ዓ.ም. ጀምሮ መሬትና መሬት ነክ የሆኑ ጉዳዮች አገልግሎት ላልተወሰነ ጊዜ ማገዱ ይታወሳል። የከተማ አስተዳደሩ በመሬትና መሬት ነክ ጉዳዮች ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን …

ተጨማሪ

መግቢያ የተሰኘ የዴሊቨሪ እና የቢዝነስ ሊስቲንግ መተግበሪያ አገልግሎት ላይ ዋለ

megbia-logo

ኢቢዝ ኦንላይን ሶሉሽንስ ኃ.የተ.የግል ማኅበር “መግቢያ” (megbia.com) የተሰኘ አዲስ የሞባይል መተግበሪያ መልቀቁን አስታውቋል። ይህ መተግበሪያ ተጠቃሚዎች በአቅራቢያቸው የሚገኙ ቢዝነሶችን በቀላሉ እንዲያገኙ ከመርዳቱም በላይ፣ አዲስ አበባ ውስጥ ከየተኛውም ቦታ ሆነው ምግብ አዘው እንዲደርሳቸው ያስችላል። መተግበሪያው ሙሉ በሙሉ የተሠራው የኢትዮጵያ ትልቁ የቢዝነስ ፖርታል የ 2merkato.com ባለቤት በሆነው ድርጅት ባለሙያዎች ነው። ኢቢዝ በመቶዎች …

ተጨማሪ

ስለ ‘ከፍታ’ ፖርታል የሚያስገነዝብ ሥልጠና እየተካሄደ ነው

kefta-training-banner

የተወዳጁ 2merkato.com ባለቤት የሆነው ኢቢዝ ኦንላይን ሶሉሽንስ ኃ/የተ/የግ/ማኅበር በአዲስ አበባ ከተማ ባሉ 120 ወረዳዎች ለሚገኙ የሥራ ዕድል ፈጠራ እና ኢንተርፕራይዞች ልማት ጽሕፈት ቤት ኃላፊዎች እና የቡድን መሪዎች ሥልጠና እያካሄደ ነው። ኢቢዝ ‘SNV’ ከተባለው የኔዘርላንድስ የልማት ድርጅት ጋር በመሆን እና በአዲስ አበባ ሥራ ዕድል ፈጠራ እና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ትብብር ለጥቃቅን …

ተጨማሪ

ባለፉት ሶስት ወራት ከማዕድን ዘርፍ ከ178 ሚሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ተገኘ

gold-bullion

ባለፉት ሶስት ወራት ከማዕድን ዘርፍ ከ178 ሚሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ መገኘቱን  የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢ/ር ታከለ ኡማ ተናገሩ። ይህንንም ያሉት የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱን የሶስት ወራት አፈፃፀም በተመለከተ ለመገናኛ ብዙሀን መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው። ወደ ውጭ ተልከው የውጭ ምንዛሬ ካስገኙት ማዕድናት መካከል ወርቅ፣ ታንታለም፣ ኳርትዝ፣ ኢመራልድ፣ ሳፋየር እና እምነበረድ ተጠቃሾች …

ተጨማሪ