መነሻ / የጥቃቅን እና አነስተኛ መረጃ (page 4)

የጥቃቅን እና አነስተኛ መረጃ

የስራ እድል መፍጠር ቅድሚያ እና ልዩ ትኩረት የሚሰጠው መሆኑን ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ

ለወጣቶች የስራ እድል የመፍጠር ጉዳይ ቅድሚያ እና ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ስራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። በተለያዩ ጊዜያት ለስራ ፈጠራ ተብለው የተበተኑ የወጣቶች ተዘዋዋሪ ፈንድ የብድር ገንዘብ በወቅቱ እንዲመለስ በማድረግ ለቀጣይ ወጣቶች የስራ እድል ፈጠራ መልሶ ማበደር መቻል አለበትም ነው ያሉት። የአዲስ አበባ ከተማ የስራ እድል …

ተጨማሪ

በአዲስ አበባ በ2013 በጀት አመት 525 ኪሎ ሜትር የጥገና ስራ ይከናወናል

AARCA-road-repair

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በ2013 በጀት አመት በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች 525 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የአስፋልት፣ የድልድይ፣ የድሬይኔጅ፣ የአክሰስ መንገድ እና ሌሎች በርካታ ልዩ ልዩ የጥገና ስራዎችን ለማከናወን አቀደ፡፡

ተጨማሪ

የጥቃቅንና አነስተኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞች ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ለማገዝ የገንዘብ ድጋፍ ተደረገ

የጥቃቅንና አነስተኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞች ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ለማገዝ የታለመ የገንዘብ ድጋፍ ተደረገ። ስምምነቱ የተደረገው በኢትዮጵያ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት፣ ፕሪሳይስ ኢንተርናሽናል ኮንሰልታንት እና የፈጠራ ድርጅት እንዲሁም የግሪን ኢትዮጵያ ማኑፋክቸሪንግ ፕሮጀክት ተጠቃሚ ኢንተርፕራይዞች መካከል መሆኑ ተገልጿል። ድጋፉ በአምራች ዘርፍ ውስጥ የማያቋርጥ አፈጻጸም እና ቀጣይነት ያለው መሻሻል እንዲኖር ያደርጋል ተብሏል። በገንዘብ …

ተጨማሪ

ኤጀንሲው የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል እንዲሁም የብድር ውሎችን ሰነድ አረጋግጦ የመመዝገብ አገልግሎት ላይ የአሠራር ለውጦች አደረገ

document-authentication

የፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ ከባንክ ውጪ የሚንቀሳቀስ ጥሬ ገንዘብን ሥርዓት ለማስያዝ ሲባል መንግስት የተለያዩ የማሻሻያ እርምጃዎች መውሰዱን ተከትሎ አንዳንድ የአሠራር ለውጦች አደረገ። ይህንኑ ተከትሎ ህገወጥነትን ለመከላከል እና ዘመናዊ አሰራርን ለማስፈን ሲባል ከዛሬ መስከረም 07 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ኤጀንሲው ባደረገው የአሰራር ማሻሻያ መሰረት የሚንቀሳቀስም ሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል …

ተጨማሪ

በኮሮና ቫይረስ ለተጎዱ ኢንተርፕራይዞች የቀረበ ዝቅተኛ ወለድ እና እፎይታ ያለው ብድር

በኮሮና ቫይረስ ወረሽኝ የተነሣ በደረሰው የንግድ መቀዛቀዝ ውስጥ፣ ሥራቸውን ለመቀጠል እየጣሩ ያሉ ጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ለመደገፍ የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን፣ ማስተርካርድ ፋውንዴሽን እና ፈርስት ኮንሰልት በጋራ ኢንተርፕራይዞቹ ድጋፍ የሚያገኙበት ፕሮጀክት አዘጋጅተዋል። በፕሮጀክቱም መስፈርቱን የሚያሟሉ ኢንተርፕራይዞች ዝቅተኛ ወለድ እና የእፎይታ ጊዜ ያለው ብድር ተመቻችቶላቸዋል። በዚህም መሠረት፡- የሠራተኞች ብዛት፡- ከ 2 …

ተጨማሪ

ከወጪ ንግድ ወደ 4 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ለማግኘት ታቀደ

export-containers

የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በተያዘው የ2013 በጀት አመት ከ ወጪ ንግድ 3.91 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር ለማግኘት በዕቅድ መያዙን አስታወቀ። ከዚህም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ድጋፍና ክትትል ከሚያደርግባቸው የግብርና 2.918 ቢሊዮን እና የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ምርቶች 587.5 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር እንደሚጠበቅ ጨምሮ አስታውቋል ፡፡

ተጨማሪ

ፓልም የምግብ ዘይት ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ በሃገር ውስጥ በከፊል ሊመረት ነው

መንግስት በዜጎች ላይ የኑሮ ውድነት እንዳይፈጠር መሠረታዊ የምግብ ሸቀጦችን በድጎማ ከውጪ ከሚያሥገባቸው ሸቀጦች ውስጥ አንዱ የሆነውን ፓልም የምግብ ዘይት ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ በሃገር ውስጥ ለማምረት እንቅስቃሴ መጀመሩን በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የሃገር ውስጥ ባለሃብቶች ትራንስፎርሜሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬከተር አቶ አድማሱ ይፍሩ ተናገሩ፡፡

ተጨማሪ

በመስከረም ወር ከአውሮፕላን ነዳጅ ውጪ የሌሎች የነዳጅ ምርቶች ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

Fuel_Tanker

የመስከረም ወር የነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት እንዲቀጥል የተወሰነ ሲሆን የአውሮፕላን ነዳጅ ዋጋ በመስከረም ወር በሊትር በብር 26.97 (ሃያ ስድስት ብር ከዘጠና ሰባት ሳንቲም) እንዲሸጥ ተወስኗል፡፡ በዓለም ገበያ ላይ የሚኖረውን የነዳጅ ዋጋ መነሻ በማድረግ እንደአስፈላጊነቱ ማስተካከያ ሊያደርግ የሚችል መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የዜና ምንጭ፦ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚንስቴር የፌስቡክ ገጽ

ተጨማሪ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በቡና መቀበያ ቅርንጫፎች የቡና ናሙና ማሳያ ሥራ ላይ አዋለ

green-coffee-bean

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በቡና መቀበያ መጋዘኖች ለውጪ ገበያ የሚቀርብ የቡና ምርት ናሙና ማሳያ (Sample Display) አዘጋጅቶ ከነሐሴ 13 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ለደንበኞች አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ በግብይት ሥርዓቱ ላይ የደንበኞችን ፍላጎት በማሟላት የወጪ ንግዳችንን ለማሳደግ የሚከናወኑ የማሻሻያ ሥራዎችን አጠናክሮ በመቀጠል በአቅራቢዎች፣ በገዢዎችና በምርት ገበያው መካከል ያለውን የአሰራር ግልጽነት ለማጠናከር ይህ …

ተጨማሪ

የሲሚንቶን እጥረት ለመቅረፍ እየተሠራ ነው – ንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

cement-bag

የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በኢትዮጵያ የተፈጠረውን የሲሚንቶ ችግር ለመቅረፍ የፋብሪካዎችን የማምረት አቅም ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑን ገለጹ፡፡ ለሲሚንቶ እጥረት መከሰት በዋናነት የመለዋወጫ ችግር፣ የኤሌክትሪክ መቆራረጥ፣ የግብዓት እጥረት ፣ የአመራርና የባለሙያ የክህሎት ክፍተት መኖር፣ የፀጥታ ችግር፣ የጥሬ እቃ አቅርቦት እና ሌሎች ችግሮች መኖራቸው ነው ያሉት አቶ መላኩ ችግሩን ለመቅረፍ …

ተጨማሪ