መነሻ / የጥቃቅን እና አነስተኛ መረጃ (page 5)

የጥቃቅን እና አነስተኛ መረጃ

ኔዘርላንድስ ከኢትዮጵያ በመግዛት ቀዳሚ ሀገር ሆነች

የ2012 በጀት ዓመት የወጪ ንግድ ከፍተኛ ገቢ በማስገኘት ኔዘርላንድስ ቀዳሚ ሀገር ሆናለች ተባለ፡፡ አበባ፣ ቡና፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣ ጨርቃጨርቅና አልባሳት፣ የኤሌክትሪክ ውጤቶች፣ ጫማ፣ ቆዳ፣ ማርና ሰም፣ የቅባት እህሎች፣ የአልኮል መጠጦች፣ ጫት፣ ሻይ፣ ብረትና የመሳሰሉትን ከኢትዮጵያ በመቀበል 320,162.35 የአሜሪካን ዶላር በማስግኘት ቀዳሚ ሀገር ሆናለች፡፡ ጨርቃጨርቅና አልባሳት፣ ቡና ጫማ፣ አበባ፣ የቆዳ ውጤቶችን፣ የቅባት …

ተጨማሪ

የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ የቆዳ ፋብሪካዎችን ጎበኙ

የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል እና የአግሮ ፕሮሰሲንግ ዘርፍ ሚ/ዴኤታ አቶ ተካ ገ/የስ ትናንትና ነሐሴ 15 ቀን 2012 ዓ.ም በተለያዩ የቆዳ ፋብሪካዎች ተገኝተው የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ለግማሽ ቀን በቆየው የስራ ጉብኝት ላይ የውጭ ምንዛሬ፣ የመሬት፣ የመብራት መቆራረጥ፣ የተማረ የሰው ኃይል፣የመስሪያ ካፒታል ችግሮች እንዳሉ በዘርፉ ተዋንያኖች የተጠቆመ ሲሆን እነዚህንና መሰል …

ተጨማሪ

ከአውሮፕላን ነዳጅ ውጪ የሌሎች የነዳጅ ምርቶች ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

Fuel

የነሃሴ ወር የነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት እንዲቀጥል የተወሰነ ሲሆን የአውሮፕላን ነዳጅ ዋጋ በነሃሴ ወር በሊትር በብር 26.50 (ሃያ ስድስት ብር ከሃምሳ ሳንቲም) እንዲሸጥ ተወስኗል፡፡ በዓለም ገበያ ላይ የሚኖረውን የነዳጅ ዋጋ መነሻ በማድረግ እንደአስፈላጊነቱ ማስተካከያ ሊያደርግ የሚችል መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የዜና ምንጭ፦ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የፌስቡክ ገጽ

ተጨማሪ

የክልል ታርጋ ያላቸው ባለሁለት እግር ተሽከርካሪዎች ወደ አዲስ አበባ እንዳይገቡ ተወሰነ

motorcycle

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የክልል ታርጋ ያላቸው ባለሁለት እግር ተሽከርካሪዎች ወደ አዲስ አበባ እንዳይገቡ ወሰነ። የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ስጦታው አካለ በሰጡት መግለጫ የአዲስ አበባ ታርጋ ካላቸው የሁለት እግር ተሽከርካሪዎች ውጭ ሌሎች ወደ መዲናይቱ መግባትም ሆነ በከተማዋ መንቀሳቀስ እንደማይችሉ ተናግረዋል። ከዚህ ቀደም በተሰሩ ስራዎች እና በተከናወኑ ግኝቶች የክልል …

ተጨማሪ

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከተለያዩ ማዕድናት የወጪ ንግድ ከ207 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኘ

gold-bars

ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከተለያዩ ማዕድናት የወጪ ንግድ ከ207 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ አግኝታለች። በማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር የማዕድን ግብይት ስራዎች ብቃት ማረጋገጥ ዳይሬክተር አቶ በትሩ ኃይሌ ለኢዜአ እንደገለጹት በ2012 በጀት ዓመት ከዘርፉ ለማግኘት የታቀደው ገቢ ከ260 ሚሊየን ዶላር በላይ ነው።

ተጨማሪ

ፌስቡክ እና ቢዝነስ

facebook-business-page

ስድስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ፌስቡክን ይጠቀማሉ። ፌስቡክን በቀላሉ ቢዝነስን ለማሳደግ መጠቀም ስለሚቻል የተጠቃሚው ኢትዮጵያ ውስጥ መብዛት ለቢዝነሶች ጥሩ ዕድል ነው። ፌስቡክን ለቢዝነስ መጠቀም የሚቻልባቸው መንገዶች፦

ተጨማሪ

የጉግል ጥቅም ለቢዝነሳችን – ጉግል ቢዝነስ

google-business

ጉግል ለቢዝነሳችን ዘርፈ ብዙ ጥቅሞች አሉት፤ ከነኝህም ውስጥ ዋነኛው ጉግል ቢዝነስ (Google Business) ይሰኛል። ጉግል ቢዝነስ የሚባለው የጉግል አገልግሎት ቢዝነሶች ራሳቸውን ጉግል ላይ በማስገባት ደንበኞች በቀላሉ እንዲያገኟቸው የሚያስችል ነው። ቢዝነሶች ሙሉ አድራሻቸውን፣ የሥራቸውን ዓይነት፣ ምስሎች፣ ወዘተ ማስገባት ይችላሉ። የድርጅታቸውም ቦታ በቀላሉ እንዲገኝ የጉግል ማፕ (ካርታ) ላይ ማስገባት ይችላሉ። እንዲሁም አዳዲስ …

ተጨማሪ

50 ማኅበራት በሸገር ዳቦ ሽያጭ እና ማከፋፈያ ሥራ ሊሠሩ ነው

sheger-bread-shop

የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ የሥራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ጽ/ቤት 50 ማኅበራት ለሸገር ዳቦ መሸጫና ማከፋፈያ ሥራ ለመሰማራት ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸው ተገለፀ፡፡ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ የሥራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብርሀም ተ/ሀይማኖት እንደተናገሩት በክ/ከተማው 20 ሲንግል እና 15 ደብል የሆኑ 35 ያገለገሉ የሸገር ባሶች የሥራ እድል ለመፍጠር …

ተጨማሪ

እንስራ የሸክላ ማዕከል ለሸክላ ሠሪዎች ምቹ የስራ ቦታ መሆኑ ተገለጸ

ensra-pottery

እንስራ የሸክላ ማዕከል ለሸክላ ሠሪዎች ምቹ የሥራ ቦታ መሆኑን የጉለሌ ክ/ከተማ የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ጽ/ቤት ገለጸ፡፡ የጉለሌ ክ/ከተማ የሥራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሀይለማርያም አባይነህ እንደተናገሩት የከተማው ከንቲባ፣ የክ/ከተማ አስተዳደር እና የሚመለከለታቸው የቢሮ ኃላፊዎች ለዘርፉ ትኩረት ሰጥተው ማእከሉን በሚመች መልኩ በመገንባት ለ23 ሸክላ ሠሪ ኢንተርፕራይዞች …

ተጨማሪ

በቀን 2 ሚሊየን ዳቦ የሚያመርተው የሸገር ዳቦ ፋብሪካ ተመረቀ

sheger-bread

ሸገር ዳቦ ፋብሪካ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድና ኢ/ር ታከለ ኡማ በተገኙበት ተመርቆ በይፋ ስራውን ጀምሯል። የሸገር ዳቦ ፋብሪካ በሰዓት 80ሺህ በቀን ደግሞ 2 ሚሊየን ዳቦ የሚያመርት ሲሆን ለማከፋፈያ የሚውሉ ተሽከርካሪዎችም ተዘጋጅተዋል።

ተጨማሪ