አሚጎስ የቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማኅበር የተቋቋመው በኢትዮጵያ የኅብረት ሥራ ማኅበር አዋጅ መሠረት በቁጥር 147/1998 ሲሆን ሕጋዊ ሰብእናውን ከአራዳ ክፍለ ከተማ የኅብረት ሥራ ማኅበር ማደራጃ ቢሮ እና ከንግድ ሚኒስቴር በጥር 2005 ዓ.ም. ፍቃድ አግኝቶ በሥራ ላይ ይገኛል። አሚጎስ በቀዳሚነት የሚንቀሳቀሰው የአባላት መደበኛ ቁጠባ እና አክሲዮን በመሰብሰብ የተሻለ የብድር አገልግሎት በማቅረብ …
ተጨማሪTag Archives: ethiopia
ቆንጆ ማስታወቂያ
ድርጅቱ የተመሠረተው በ2008 ዓ.ም በወይዘሮ ቆንጂት አይፎክሩም እና በአራት መሥራች አባላት ነው። ድርጅቱ የማስታወቂያ እና ጠቅላላ የሕትመት ሥራዎችን ይሠራል። ይህ ድርጅት በኅትመት ሥራ የስድስት ዓመት የሥራ ልምድ አለው።
ተጨማሪደነቀ፣ ሠናይት እና ቀለሙ የተለያዩ አበቦች፣ ችግኞች ማምረት እና መሸጥ እንዲሁም የገጸ-ምድር ማስዋብ አገልግሎት
ድርጅቱ የተመሠረተው በአቶ ደነቀ ጃንጉሌ እና በጓደኞቻቸው በ2006 ዓ.ም ነው። ይህ ድርጅት በገጸ-ምድር ማስዋብ እና በችግኝ አቅርቦት ሥራ የዐሥራ ሦስት ዓመት ልምድ አለው።
ተጨማሪአዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም
አዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም አክሲዮን ማኅበር በአዋጅ ቁጥር 40/1988 ዓ.ም. መሠረት ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ በማግኘት በስድስት የአክሲዮን ባለቤቶች የብድርና ቁጠባ አገልግሎት ለመስጠት እ.አ.አ ጥር 27 ቀን፣ 2000 ዓ.ም. በከተማው ያለውን ሥራ አጥነት ለመቅረፍና ድህነትን ለመቀነስ ዓላማ አድርጎ የተቋቋመ ተቋም ነው። በአሁን ሰዓት በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 626/2009 እየሠራ የሚገኝ እና …
ተጨማሪኩል ዲዛይን
እሸቱ እና ሣምሪ ልብስ ስፌት አገልግሎት የተመሠረተው በአቶ እሸቱ ደጉ እና በባለቤታቸው በወ/ሮ ሣምራዊት መሥራች አባልነት በ2011 ዓ.ም. ነው። ድርጅቱ አጠቃላይ የልብስ ስፌት ሥራዎችን ይሠራል። የዚህ ድርጅት መስራቾች በልብስ ስፌት እና በፋሽን ዲዛይን ሥራ የዐሥራ ሰባት ዓመት ድምር ልምድ አላቸው።
ተጨማሪግሬስ ኢንጂነሪንግ
ድርጅቱ የተመሠረተው በአቶ ተሾመ ደበሌ እና በአራት መሥራች አባላት በ2009 ዓ.ም ነው። ድርጅቱ የሚሠራቸው ሥራዎችን አጠቃላይ የማሽነሪ እና የብረታ ብረት ሥራዎች ናቸው።
ተጨማሪእንደ እናት እንጀራ ማከፋፈያ
የተመሠረተው በወ/ሮ ኤልሻዳይ ተካልኝ በግል ኢንተርፕራይዝነት በ2012 ዓ.ም ነው። ድርጅቱ የሚያቀርበው አገልግሎት የእንጀራ ምርት አገልግሎት ነው።
ተጨማሪመክሊት የአነስተኛ ብድርና ቁጠባ ተቋም አ.ማ.
መክሊት የአነስተኛ ብድርና ቁጠባ ተቋም አ.ማ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው አዋጅ ቁጥር 40/96 ከዚያም ተሻሽሎ በወጣው አዋጅ ቁጥር 626/2009 መሠረት በከተማና በገጠር ለሚኖሩ ምርታማ ዜጎች በተለይም የባንክ አገልግሎት ዕድል ላላገኙ ሴቶች እና ወጣቶች የብድር፤ የቁጠባና አነስተኛ የመድን ዋስትና አገልግሎት ለመስጠት የተቋቋመ ሲሆን ላለፉት 19 ዓመታት አገልግሎቱን በጥራትና በብቃት እያቀረበ የሚገኝ …
ተጨማሪግራንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ.
ግራንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. በሁሉም የአገሪቱ ክልሎች በከተማና በገጠር የሚኖሩ ለሥራ ተነሻሽነት ያላቸው ዜጎች በተለይም የባንክ አገልግሎት ዕድል ለተነፈጉ ወጣቶች፣ ሴቶች፣ ነጋዴዎችና አርሶ አደሮች የፋይናንስ አገልግሎቶችን ለመስጠት ከብሔራዊ ባንክ ፈቃድ በማግኘት የተቋቋመ ተቋም ነው። ማስታወሻ፦ ይሄ መረጃ የተዘጋጀው ግራንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም በአካል ሄዶ በመጠየቅ በተገኘው መረጃ ላይ ተመሥርቶ …
ተጨማሪሀርቡ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም
ሀርቡ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. በ2005 ዓ.ም. በፋሲሊቴተር ፎር ቼንጅ (መንግሥታዊ ያልሆነ ተቋም) ድጋፍ አማካኝነት የተቋቋመ ተቋም ነው። ሀርቡ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. የዕሴት ሰንሰለት ልማት እና የፋይናንስ አገልግሎቶችን ተደራሽነት በመደገፍ የግብርና ምርታማነትን እና የግብርና ግብይትን ለማሳደግ ያለመ ነው። ማስታወሻ፦ ይሄ መረጃ የተዘጋጀው ሀርቡ ማይክሮ ፋይናንስ በአካል ሄዶ በመጠየቅ በተገኘው …
ተጨማሪ